Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convertir en PDF
  • Liste de lecture
  • Abrégé
  • Livre audio
  • Chercher
  • Télécharger
  • myzon
  • S'identifier
  • registre
English  አማርኛ  Français  العربية
Livre du jour

አልቦ ዘመድ - ብርሃኑ ድንቄ.pdf


  • word cloud

አልቦ ዘመድ - ብርሃኑ ድንቄ.pdf
  • Extraction Summary

ን ጋን ን ደብዳቤ እንደመዝገበ ጥሪት ዢ ቱከባክቦ በሳጥኑ ሊያስቀምጠው የፈለገ በቅርብ ጊዜ ፈትታ ከወላጆቿ ጋራ ተቀምጣለች።» በማለት እየገሳመጠች ትጠብቅ ነበር። እዚህ ምን ታደርጋለህ። አቶ ፀሐዩ መንክር ጧት ተነሥቶ አንሶስያት ሄ ሲያደርግ አንዳንድ ጊዜ ቆም ብሎ እየተገላመጠ የዛፎቹን ውበት በመመልከት ይደሰት ነበር የክፍለ ዓመታት መለዋወጥ በሥነ ፍጥረት ላይ ያለውን ኃይለ አሥምሮ አህከር እያሰሳሰለ እጅግ ተደነቀ አንሶስዎቱን ሲጨርስ ደግሞ ወደ ቤተ መጻሕፍት ሄዶ ጋዜጦችን ሲያነብ አርፍዶ ነበር። በጣም ተጨንቋል። ከአሸንዳው የሚወርደው ጠበል ያለልክ ቀዝቃዛ ነበር።» አለ ግን ምንም እንኳ በዚህ ምክንያት ልቡ ቢሸበርና የሚይዘው ነገር ቢጠፋበት ለሚሚ ወይም ለአባቷ ለአቶ መሐሪ ደብዳቤ ሊጽፍ አልፈቀደም እንዲያውም ዝም ማለትን መረጠ በመካከሉ አንድ ወር ካለፈ በኋላ እንደገና በፖስታ ሳጥኑ ውስጥ እንድ አንቬሎፐ አገኘ አሁንም ላኪው ስሙንና አድራሻውን አልጻፈም ግን የተሳከው ከኢሌኖይ እስቴት መሆኑን የፖስታ ቤቱ ማኅተም ይገልጣል ፀሐዩ አንቬሎኙን ለመክፈት ሠጋ «ደህና አርፌ ሰንብቼ ነበር።» ሲል አደነቀ «ለካ ታላላቅ ቅኔዎች ለዘለዓለም ሕያዋን ጠ ናቸው የሚባሉት ባለቅኔዎች የሚገልጡት አሳብ «ዩኒቬርሳል» ስለሆነ ነው። በአንድ ሰው ስሜት ብቻ አይወሰንም። የመጀመሪያውንና የመጨረሻውን ሐረጎች ስንመለከት የአፍቃሪዎች ልብ ያለበትን ጭንቀትና ይልቁንም ፍላጎቱን ለማስደሰት ያልቻለ እንደሆነ ከፍቅር ስሜት ነፃ ለመሆን የሚያደርገውን ትግል ፍርሀት ማመንታትና መወላወል ያመለክታሉሌ ዘ ህ ከ። ካለች በኋላ ፎሸፎፀ ከ። በሌላው በኩል ደግሞ የሚሚን ዓይኖች ለግየት በጣም አፍሯል ስለዚህ «ልሂድ ወይም ልቅር። ፀሐዩ የነዚህን ታላላቅ ፈሳሰፎች አስተሳሰብ በጥንቃቄ ከመረመረ በኋላ ከሁለቱም ጋራ አልተስማማም።» ብለው ይሄዳሉ የአሁኑ ጠያቂ ግን ፀሐዩን አስገነዝው ማን እንደሆነ እናውቃለን ማለቴ ነው። ታዲያ ምን አጐደልኩ። ምሦናቻሬም ሰውሖፉ ወኃም ምኃዕ ዝላኋሰፈቱ ይህ ዓይነት ቅኔ የመነኩሴ ፍርድ እየተባለ ይጠራል ምክንያቱም ፍሬ ነገሩን ትቶ በቅርንጫፍ ወዲያና ወዲሀ ስለሚወላውል ነው» አለ ፀሐዩ።» ሲል ፀሐዩ ጠየቀ በድንጋጤና በመገረም ሚሟ የገራ ጉንጫን በግራ እጂ ደገፍ አድርጋ በትካዜ ወለሉን እየተመለከተች ዝም አለች ምንም መልስ አልሰጠችም ፀሐዩ ናሁ ተፈጸመ ማኅሌተ ቅኔ። ርዐቨበሁፎብቧዐከ ዐ ፊነሃ ከር ርከ ዐ ከከርኗዩ ጸሀከዐቨከርኔ ከአ ከ ዐህጠ ሀይፎፎፍሁዐበ ዐክ ከዐ ዐ ፄዐሃዩ ሕይ ዞዘዐከፎርጠ ኮዐበዚቧፎሃ ከ ሀሀበ ዐ ከዕጻ ልበ ዕህይ ዛበ ሼቭርክዥ በርቢ ከ ጸዕርይ ዕዐፎኡ ከዐ ርዐከበር ኣገሂከ ከር በር ዐ «ዐር። ሕይ ከጩዊ ዞየዐህዕሴ ህጢበ ቪየ ከቧዐከ ዐ ርዐበጠገዐበ አፎፎቧ ለኔ ፎቭ ዕቨፎርከህፎበርሐዩ ቢ ብርቧበፀ ዝቪከ ከር ርሀ ዐቪ ዝቋ ገ ርዐበርጮጠርቧ ይ ዐበቨ አኪር ሀ ፎር ከይ ዐከርበፎዕ ዐያ ከዕ ከከበርዩ ዐበ ሀዐፀር ዛቧቪዢ ሀፄ ርን ከፎፒዩፀሃዩ ከ ከዕ ቧበቪፎ እሂኢከዐበ ከ ከቋዐ ዐሀመጪበሰከጀ ዩሀርርሮዩዩ ከ ዞፎኛፀበቨከደ ዝዛ ከይ አር ከ።

  • Cosine Similarity

ምንም እንኳ የቤተ ማኅተም ኛ አገልግሎት በዚያን ጊዜ ባይኖር ከጐንደር እስከጐጉጃም ከሸዋ እስከ ትግሬ በቃል እየተዛመተ በመላው የኢትዮጵያ ቅኔ መምህራን ዘንድ የታወቀ ሆነ አለቃ መንክር አቦ ሰጡኝ አዲስ አበባ ሩፋኤል ቤተ ክርስቲያን ቅኔ በሚያስተምሩበት ጊዜ ጀማሪ የሆነ ተማሪ ለልቦ ያመድ ሂዜ ተዋርዳ የሚለውን ቅኔ ከዜማው ጋር በቃሉ እንዲያጠና ያስገድዱ ነበር። ምንድነው። » አለ ዐቢይ ሰዎች ሰው መሆንን አልተማሩም» «ይሀ ደግሞ በጣም የማይገባ ንግግር ነው ከሁሉ አስቀድሞ ሰው ሰው መሆኑን መማር ያስፈልገዋል እንዴ። ወዳጆቹ በጣም ጥቂቶች ናቸው ፀሐዩ የአዒን አገዛዝ ተቃውሞ በተሰደደ ጊዜ አያሴ የሚያሳዝኑና የሚያሳፍሩ ነገሮች አጋጥሞታል ከነዚሁም በጣም የተሰማው ከቤተ ዘመዱ አንዳንዶች «ሲምፓቲ» ሊያሳዩት ይቅርና እንዲያውም ከንጉሠ ነገሥቱ ሹመትና ልዩ ልዩ ስጦታ ለማግኘት ሲሉ የሆነ ያልሆነውን በርሱ ላይ ለማስወራት የፕሮፓጋንዳ መሣሪያ መሆናቸው ነው ይህ አደራረግ ምንም እንኳ እርሱን ሊጐዳው ባይችል የእንደዚህ ያለ ከዳተኛ ቤተ ሰብ ወገን ነኝ ማለቱ በጣም አሳፍሮታል ይሀ ብቻ አይደለም እነዚህ ሕሊና ቢሶች ቤተ ዘመዶቹ አፄ ከዙፋናቸው ሲወድቁ ደግሞ የአብዮት አጃቢዎች ሆነው ሲያጨበጭቡና ሲመጻደቁ ምንም ሐፍረት አልተሰማቸውም ይሀን አሳፋሪና አሳዛኝ ታሪክ ፀሐዩ ለጓደኛው ለዐቢይ ባጫወተው ጊዜ ሐቋልቦ ያመድ ፓፇዋርዶን በቃሌ ሳጠና ጥቂት ጊዜ ቆይቶ እረሳው ይሆን። ስለዚህ ጉዳይ የአገራችን ጀግና የሸለለው እስካሁን ድረስ በጆሮዎቼ ውስጥ ተመዝግቦ ሲያቃጭል እአሰማዋለሁ እርሱ እንዲህ አለ ሰው ማለት ሰው ማለት ሰው ማለት ሰው የሚሆን ነው ሰው የጠፋለት በርግጥ ሰው ሰው መሆኑን ለማስረዳት የሚጠየቅበት ቁም ነገረኛ ሰዓት ሲመጣ ተመጻዳቂዎች ምንም ማምለጫ ቀዳዳ አያገኙም ሰዓቱ ያጋልጣቸዋል በዚያን ጊዜ አንዳች መሠረተ ነገር የሌላቸው በእንሰሳዊ ተፈጥሮ ደረጃ ብቻ የሚንቀሳቀሱ ተግደርዳሪዎች መሆናቸውን ከማንም ለመሠወር አይችሌም ይኸውም ራስን ያለልክ መውደድ ከርሥን ለመሙላት ያለልክ መጨነቅ አጊጦ ለመታየት መጣጣር ግላዊ ደስታን ያለልክ ማፍቀር ስለሌላው ሰው ችግር ምንም ዓይነት የተሳታፊነት ስሜት ማጣት የውሽንፍሩ ጊዜ አልፎ ፀሐይ ስትወጣ ብቻ ራስን ለማሳወቅ መጣጣር ነው እንደዚህ ያሉትን ተግደርዳሪዎች ሁሉ ፐከፀ ፀ። ምንም እንኳ ችሎታው ለኮሌጅ ትምህርት የሚያጠራጥር ቢሆን ጥዖቄውን እምቢ ሊለውና ሊያሳዝነው አልፈቀደም ስለዚሀም ወደአሜሪካ እንዲመጣና እድሉን እንዲሞክር የሚያስፈልገውን እርዳታ ሁሉ አደረገለት በዚሀ አኳኋን ወልደ እግዚእና ፋንታዬ ከፀሐዩ ጋር ተቀምጠው ትምህርታቸውን ቀጠሌ መቸም አብረው በነበሩበት ጊዜ ጥሩ ሰዓት እንዳሳለፉ አያጠራጥርም የተለያዩት ፀሐዩ የአዒን መንግሥት ከሶ ከሥራው በተሰናበተ ጊዜ ነው ምናልባት በዚያን ሰዓት የሚኖሩበት ስፍራ በመፈለግ ትንሽ ችግር ሳያገኛቸው አልቀረም ግን በአሜሪካ ለተማሪ ማናቸውም ቀላል ነው ፋንታዬ ጥሩ ተዘክሮ ያለው ተማሪ ስለነበር የከ ዲግሪ ለማግኘት ቻለ ወልደ እግዚእ ግን የ ዲግሪ ለማግኘት አስር ዓመት ያህል ፈጀበት ይህ አኳኋን ብርቱ የሆነ ያሃ ር አሳድሮበት ነበር ስለዚህም ከፋንታዬ ሊያወዳድረው የሚችል አንድ ዘዴ ማግኘት ነበረበት ግን ምን ዓይነት ዘዴ። ግን አሁን ቀርቷል ወልደ እግዚእ እንደተመኘው ከ ዲግሪ ያላት ሚስት አግብቶ ፋንታዬም ከ ዲግሪ አግኝቶ ሁለቱ ዘመዳም ወጣቶች በአሜሪካ ዓለማቸውን ሲያዩና ሲደሰቱ ወደአሜሪካ እንዲመጡ የረዳቸው ዘመዳቸው ፀሐዩ የአፄን መንግሥት ዘልፏል ተብሎ በኢትዮጵያ መንግሥት የምሥጠ «ር ዘበኞች ይታደን ነበር ስለዚህም ነፍሱን ለማዳን ከአንዱ እስቴት ወደሴላው ላኣስቴት ሲራወጥ ያልደረሰበት ስፍራ አይገኝም በዚህ ጊዜ እነዚህ ዘመዶች ሊያጽናኑት ይቅርና እንደነበረ ለማወቅ እንከ ተጠያየቀው አያውቁም እርሱ ግን ልሷቦ ያመድ ተፇርዶ የሚለውን የመምህር ኤርምያስን ቅኔ እያስታወሰ በፍልስፍናው ውነተኛነት ከመደነቅ በቀር በነዚህ ዘመዶቹ ቁም አልያዘባቸውም ከሁሉ አስቀድሞ እነርሱ ቢጠይቁት ወይም ባይጠይቁት ምንም ልዩነት አያመጣም ነበር ፀሐዩ ሁልጊዜ ለብቻው መቆምን ነው የሚወደው ከማንም እርዳታ ጠይቆ አያውቅም ግን በተለየ ወንድሙ ወልደ እግዚእ የቱን ያህል ውለታ ቢስና ይሉኝታ ቢስ መሆኑን ተመልክቶ በጣም እንደታዘበው መሰወር አይፈልግም ምክንያቱም የሚከተለው ነው ከአሥር ዓመት የጋብቻ ሕይወት በኋሳ ባርባራ በነቀርሳ ሕመም ምክንያት በድንገት ስለሞተች ወልደ እግዚእ አእምሮው እስኪዘበራረቅበት ድረስ አዝኖና ተሸብሮ ነበር ስለዚህም ፀሐዩን ፈልጎ አብሮት እንዲቀመጥና በምክር እንዲያጽናናው አጥብቆ ለመነው ምንም እንኳ ፀሐዩ በብቸኝነት ኑሮ ቢያምን በዚህ በአስቸጋሪ ሰዓት የወንድሙን ጥያቄ እምቢ ለማለት አልቻለም ስለዚህ የተከራየውን አፓርትሜንት ውሉ ከማለቁ በፊት በመልቀቁ የወር ኪራይ መቀጫ ከፍሉና የቤት ዕቃዎቹን በሙሉ ትቶ ወልደ እግዚእን ለማጽናናት ሲል እስቴት ሄደ በመጀመሪያዎች ወሮች ሁለቱ ወንድማማቾች መጽሐፍ ቅዱስ አብረው እያነበቡ መልካም ጊዜ አሳለፉ ወልደ እግዚእም ከኃዘኑ ተጽናና ከባርባራ በኋላ ሕይወት የሚኖረው አልመሰለውም ነበር ግን ጥቂት ቆይቶ ባርባራ ከባንክ ያከማቸችውን የገንዘብ መጠን ሲመለከት ልቡ እየደነደነና አሳቡ እየተለወጠ ሄደ ባርባራ ተረሳች በየሳምንቱ አዳዲስ ልብሶች እየገዛ መልበስ ጀመረ ምግቡን የሚመገበው ውድና ምርጥ ከሆኑ ሬስቶራንቶች ሆነ አዲሱን መኪናውን እየነዳ በከተሣው ውስጥ ሲዘዋወር ከፍ ያለ ኩራት ተሰማው ባርባራን ከማግባቱ በፊት ያለበት ፕሮብሌም ፍክያፀቷሑኖ ርዐመ ነበር። ሃ ብሎ ከሰየመው በኋላ በመጀመሪያ ምዕራፍ ውስጥ ከዚህ በላይ የተመለከተውን ቅኔ እንደመግቢያ አድርጎ ጠቅሶታል የቅኔው ደራሲ የአፄ ባካፋ ወንድም አቤቶ ተክለ ሃይማኖት ናቸው በቅኔ አዋቂነታቸው ስመ ጥር ስለሆኑ ቅኔ ፈጣሪ ተክለ ሃይማኖት እየተባሉ ይጠሩ ነበር ከዚህም የተነሣ በጐንደር ሊቃውንት ዘንድ እጅግ የተወደዱና የተከበሩ ናቸወ አፄ በካፋ የሕዝባቸውን ስሜት በቀጥታ ለማወቅ ሲሉ አንዳንድ ጊዜ መልካቸውንና ልብሳቸውን በልዩ ልዩ ዘዴ እየለዋወጡና ማንነታቸውን እየሰወሩ ብቻቸውን በባላገር ውሰጥ ይዘዋወሩ ነበር በዚህም አኳኋን አያሌ አስደናቂና ጠቃሚ ነገር ፈጽመዋል ለምሳሌ ብርሃን ሞገሳ የምትባለውን በኋላ ሚስትና ንግሥት ያደረጓትን ቆንጆ ልጅ ያገኙዋት በዚህ አኳኋን ሲዘዋወሩ ነው አንድ ቀን ከባላገር ውስጥ ሲዘዋወሩ አንድ ሸምገል ያለ ሰው አግኝተው ስለንጉሥጮ ሰውነት ስለፍርድና ስለጠቅላላው አስተዳደር ምን ዓይነት ስሜት እንዳለው ጠየቁት ይህ ሰው ከማን ጋር እንደሚነጋገር ማወቅ አልቻለም ነበር ስለዚህ በቀጥታ «አንተ የማን ወገን ነህ። » አለ ዐቢይ «ሰዚህ ጥያቄ አንድ መልስ ብቻ አለኝ ይኸውም ሰው በእንጀራ ብቻ አይኖርም ማቴ የሚለው ቃል ነው «ፀሐዩ በጣም «አይዴአሊስት» የሆንክ መሰለኝ ይህ ለኛው ክፍለ ዘመን ሰው እንደምን አድርጎ ይቻላል። ከዛሬው ጊዜ ሁኔታ ጋራ ምንም ግንኙነት የለውም ያለፈ ታሪክ አይደለም» ሲል ፀሐዩ ተቃወመ «ሞዴርን በተባለውም ዘመን እየቀጠለ አለ ለምሳሌ እኒከህ ርከዐሀስከህ የተባለው የጀርመን ፈሳስፋ ከ ዝ ሰ ብሎ የሰየመው ፓርሰቱን መሠረት በማድረግ ርከ ሽከርከ ኃይል ያለው ርትዕ አለው» ያለውን የጥንታውያኑን ከ ፍልስፍና አብራርቶና አስፋፍቶ አስተምሯል ይህን የመሳሰለው ያንዳንድ ፈሳስፎች አሳብ ጠቅላሳ አቀባበል የለውም» ሲል ፕሮፌሰሩ ነገሩን አቃለለው በዚህ ጊዜ ፀሐዩ በመቂጣት «ፕሮፌሰር የተባበሩትን መንግሥታት ቻርተር አንብበውታል። እላይ የተመለከተውን ጥያቄ በራሱ ለመመለስ ሰባዊ መስተሐልዩን ተከትሎ በረዥሙ ካሰበበት በኋላ ፀሐዩ እንዲህ አለ «መጽሐፍ የምጽፈው ራሴን በበለጠ ለማወቅ መሆን አለበት ጥሩ ምክንያት ይመስላል ደግሞም ራሱን ደህና አድርጎ የሚያውቅ ሰው ሌላውን ለማወቅ አያስቸግረውም። » የሚል አሳብ ለማቅረብ ፀሐዩ ተነግስቶ ነበር ግን ዘግየት ብሎ በጉዳዩ አሰበና እንዲያውም በጠቅላሳው ደብዳቤ መጻፉን ጭምር ተወው ወይዘሮ ጥሩ ወርቅ ሀብታም የሆነ ጨዋ ባል ያላት ሴት ናት ባልና ሚስቱ በአካላዊ ምቾት ተደስተው ቢኖሩም መንፈሳቸው በጋራ የሚካፈለው ነገር የላቸውም ባሏ አቶ ተፈራ አንባቢ አይደለም ከዚህም በቀር ወይዘሮ ጥሩ ወርቅ እጅግ መልከ መልካም ስለሆነች ያለልክ ይቀናል ፀሐዩ ባንድ በኩል መልስ አለመጻፉ ሲያሳፍረው በሌላው በኩል ደግሞ የቤተ ሰቡን ሰላም ለማደፍረስ ምክንያት ላለመሆን መጠንቀቅ እንዳለበት ተዝበ ስለዚህ ነው የወይዘሮ ጥሩ ወርቅን ደብዳቤ እንደመዝገበ ጥሪት ዢ ቱከባክቦ በሳጥኑ ሊያስቀምጠው የፈለገ በቅርብ ጊዜ ውስጥ ወይዘሮ ጥሩ ወርቅ በብርቱ ታማ ለሕክምና ወደአሜሪካ መምጣቷን ፀሐይ ስለሰማ የደብዳቤዋን ግልባጭ በፎቶ ኮፒ አድርጎ ካንድ ማስታወሻ ጋራ ሳከላት። በአገራችን የባሪያ በሽታ ይባላል ይህ ሁሉ ሆኖ በደራሲው አቀራረብ የሰውን ልጅ ፍጽምና ያርከ ለመግለጥ ተወዳዳሪ የሌለው ምሳሌ ሆኖ ይገኛል አንዳንድ ሰዎች ፀሐዩ ለሥነ ሑፍ ይሀን ያሀል ቁም ነዢ የሚሰጥበት ምክንያት ምንድነው። » እያለ በማመንታት ላይ ነበረ ስለዚህ ፀሐዩ ምንም ድምፅ ካለመስማቱ የተነሣ የተሳሳተ ጥሪ ይሆናል ብሎ ስልኩን ዘጋው ዐቢይ ትንሽ ቆየት ብሉ እንደገና ቂረጠ ሆዱ ይምቦጫቦጭ ነበር ማለት ያለልክ ክሬህህ ሆኗል ግን ሥጋቱ እንዳይታወቅበት ድምፁን ከፍ አድርጎ ፈእኔ ዐቢይ ነኝ። የቴሌፎን ኩባንያ የፈለገውን ዋጋ ቢጭንብኝ ግድ የለኝም ይሀን ታሪክ ሳትጨርስልኝ ስልኬን አልዘጋም እኔን የሚያሳዝነኝ አብዛኞቹ ኢትዮጵያውያን ስለሥነ ሑፋቸው ስለባሀላቸውና ስለታሪካቸው ለመማር ምንም ስሜት የሊላቸው ሆነው ስላገኘኋቸው ነው ባለፈው ወንድምህን ከ ሃ ከ እያልክ እንደምተጠራው ከነታሪኩ አጫውተኸኛል በባህል ጉድለት ምክንያት ያንተን ወንድም የመሰሉ ብዙ ኢትዮጵያውያን አይቻለሁ እምነተ ቢሶች ውለታ ቢሶች ከዳተኞች ራሳቸውን ወዳዶች ውሸተኞችና በባዶ ቤት ተግደርዳሪዎች በአሁኑ ጊዜ የኢትዮጵያንን ሕዝብ ለመርዳት የፈለግን እንደሆነ መጀመሪያ ሥነ ሐፉንና ባህሉን እንዲያውቅ ማድረግ አለብን ባህሉን የማያውቅ ሕዝብ በምንም አኳኋን ሊታመን አይችልም ለምንም አይረባ» ውነትህን ነው ውነትህን ነው» አለና ፀሐዩ ሌላ ጣልቃ ነዢ ሲጀምር «ፀሐዩ ቆይ ቆይ የአፄ እስክንድርን ታሪክ ከመጨረስሀ በፊት ወደሌላ ጉዳይ እንድትተላለፍ አልፈቅድም። ፀሐዩ ስሜቱን አጥቁሮ በኃዘን ላይ የጣለውን ማናቸውንም ነገር በእንባው አጥቦ ለማቃለል ቻለ መቸም ዋናው ፕሮብሌም እንዲህ በቀላሉ የማይፈታ መሆኑን ደህና አድርጎ ያውቃል ግን ለጊዜው ቅኒ ራስን በመግለጥ አዲስ መውጫ በር ስለሚከፍት ኢትዮጵያውያን በሥነ ሑፍ እንዲያድጉ ማበረታታት አለብን ይላል ፀሐዩ አብዛኛውን ጊዜ ስለራሱ መጻፍ ይወዳል ይሀ ምናልባት አንዳንድ ሰዎች ዘንድ እንደ ከ ይቆጠር ደሆናል ግን አይደለም ከሁሉ አስቀድሞ ላንድ ሰው ከራሱ የሚቀርበውና በትክክል የሚያውቀው ሌላ ርእሰ ነገር ማግኘት አይችልም ከዚህም በቀር ፀሐዩ የኛው ክፍለ ዘመን ታላቁ «ፕሌይራይት» እየተባለ የሚጠራውን የእንግሊዝ ጸሐፊ አድናቂ ነው ከ በ። እረ ይህ ጊዜ የሚሉት ነገር ምንድነው። እንደዚሀ ያሉ ብስል ሰው በድንገት ስላገኘ ፀሐዩ ተደስቷልዙ ንግግሩን በመቀጠል ዐቢይ ወልደ ማርያም የተባለ ጓደኛ ነበረኝ አሁን ወደኢትዮጵያ ተመልሷል ከርሱ ጋር ስለዘመናዊው ትምህርት አሰጣጥ ስንነጋዢ በኔ አስተያየት የሰው ልጅ መስተሐልይ በ መከፈል አለበት ብዬ አመልክቻለሁ ኛው ጠቋኒህይ ወይም ሠይርከኋከቷርፀጊ ጠሷከበ ነው በአማርኛ ላዊ መስተሐልይ ብዬዋለሁ። » አሉ አቶ መሐሪ ፖ ምዕራፍ ሥ ቶ ፀሐዩ በቅርብጊዜ ውስጥ አማን በአማን የሚል መጽሐፍ ጽፎ ነበር። ግን በልዩ ልዩ ምክንያት ሴትዮዋን ሊያገቧት አልቻሉም ስለዚሀ ሚሚን እንደናትም እንዳባትም ሆነው ያሳደጓት አቶ መሐሪ ናቸው ሚሚ ባባቷ ሞግዚትነትና መሪነት ብዙ መጻሕፍት ስላነበበች ብስል የሆነ መስተሐልይ አላት ከአገሯ ወጣቶች ጋራ ምንም ግንኙነት አላበጀችም አሳብ ለማካፈል ወይም ለመቀበል አልተደራጁም የሚኖሩት በአጋጣሚ ብቻ ነው ትላለች ይህ አስተያየት ምናልባት «ፕሮጂውዲስ» ሊሆን ይችላል አባቷን በጣም ስለምታፈቅር «አባቴ ባይሆኑ ኖሮ አቶ መሐሪን ባገባሁ ነበር» እያለች በግልጥ ስትናገር ምንም አታፍርም። የኮሌጅ ትምህርት ለሥራ ፈላጊዎች እንጂ የሰውን የተፈጥሮ ስጦታ ለማስፋፋትና ለማሳደግ አገልግሎቱ የተጣበበ መሆኑን ለመግለጥ እየደጋገመች የምትጠቅሰው የዘበ ርከህርከን ሕይወት ነው በኛው የዓለም ጦርነት በሚያስደንቅ ፖለቲካዊና ወታደራዊ ዘዴ የናዚን ወራሪ ኃይል አሸንፎ እንግሊዝን ከአሳፋሪ ውድቀት ያዳናት ታላቁ መሪ ርከህርከ በትምሀርት ቤቱ ፈተና አያሌ ጊዜ ይወድቅ ስለነበረ ቤተ ዘመዶቹ ይልቁንም አባቱ ሀ ከከ ልጁ በእንግሊዞች ፖለቲካ ሕይወት ውስጥ ቁም ነገር ያለው ስፍራ ያገኛል ብለው ተስፋ አልነበራቸውም ፈተናውን ለማለፍ የነበረበት ችግር ምን እንደሆነ በጠየቁት ጊዜ ቸርችል የሰጠው መልስ ይህ ነው «ፈታኞቹ እኔ የማውቀውን አይጠይቁኝም ይሀም የትምህርት ቤቱ ቸርችል በተፈጥሮ ያለውን ችሎታ አውቆ ለማሳደግ አልረዳውም ማለት ነወ የሚሚ አባት አቶ መሐሪ ከ ር ከዕህህን እንደ አምላክ ሊሰገዱላት ምንም ያህል አይቀራቸውም። አደለም» ይሳሉ አባቷ አቶ መሐሪ ሩሶ በ እንደገለጠው ሕፃኑ ማናቸውንም በራሱ ፈልጎ ማግኘት አለበት አቶ መሐሪ የተከተሉት ይሀን ዘዴ ነው ሚሚ ማናቸውን በራሱ ፈልጋ እንድታገኝ ማድረግ ስለዛሬው የኢትዮጵያ ሁኒታ ለተማሪዎች ንግግር እንድታደርግ ከልዩ ልዩ ኮሌጆች ግብዣ ስለሚደርሳት በጉባኤው ከምታሳየው ነበልባሳዊ መፍቅድ በሳይ በአስተያየቷ ብስለት ተማሪዎች ብቻ ሳይሆኑ ፕሮፌሰሮቹም አድንቀዋታል ከዚህም የተነሣ ዳግማዊት ማዳም ርከበ ከ እያሉ ይጠሯታል እርሷ ግን ይህን ስም አልወደደችውም ፀሐዩ በተቀበለው ግብዣ መሠረት አቶ መሐሪን ለማየት ከቤታቸው ሄዶ በነበረበት ጊዜ ሚሚ ከአባቷ ጋራ የአበባ ነዶ ይዛ ተቀበለችው አበባውን ከአስታቀፈችው በኋላ ጉንጧጪን በጉንጩ በኩል አስታካ «እንኳን ደህና መጡ። » አለ ፀሐዩ «እንዴታ። » አለች «መልካም ጥያቄ ነው» አለ ፀሐዩ ንግግሩን በመቀጠል የኢትዮጵያውያን ፍልስፍና ከጥንታውያኑ ግብፃውያን ዕብራውያን ግሪኮች ሮማውያን አያሌ አሰተሳሰብ ወስጳኗል ኢትዮጵያ ከነዚህ ሕዝቦች ጋራ ግንኙነት ካበጀች ረዢም ዘመናት አልፈዋል መቸም ዛሬ ለምዕራባውያን ፍልስፍና መሠረቱ ግሪክ መሆኑ የታወቀ ነው እየተባሉ የሚጠሩት የግሪክ ፈሳስፎች አስተሳሰባቸውን የጀመሩት በመዋቅረ ዓለም ርሃ ላይ እንደሆነ ተረድተናል ጥያቄያቸው ባጭሩ ሃ ምንድነው። አቶ ፀሐዩ መንክር አንድ ቀን ይህን ታሪክ ከነቅኒው አቶ ውብሸት ጉበዜ ለተባሉ ኢትዮጵያዊ ያጫውታቸው ነበር አቶ ውብሸት የወዳጁ የዐቢይ ወልደ ማርያም ዘመድ ስለሆኑ አልፎ አልፎ እየተገናኙ ይጨዋወቱ ነበር። ግን በግዕዝኛ ቅኔ ውስጥ ስዓምኒ እሑር የሚል ቃል የሰማሁት ዛሬ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው የግዕዝ ባለቅኔዎች ስለ «ሮማንስ» ራሳቸውን ለመግለጥ የማይፈቅዱበት ምክንያት ምንድነው። » አለ ፀሐዩ «አሁን ገባኝ። ጉዳዩ ልባቸውን አብስሎ ያሳዘናቸው ይመስላል ሠፖ ምዕራፍ ዖ ሐዩ አንድ ቀን ከመጸሕፍት ቤት ተቀምጦ ጋዜጦች እያነበበ ሳለ አቶ መንበረ ኪሩቤል የተባለ እድሜው ምናልባት ጓ ዓመት የሆነው ሰው ወደርሱ ቀረብ ብሎ «እኔ ኢትዮጵያዊ ነኝ ስሜ መንበረ ኪሩቤል ይባላል እርስዎ አቶ ፀሐዩ መሆንዎን አውቃለሁ መጻሕፍትዎንም አንብቤአለሁ ሁልጊዜ ብቻዎን ሆነው ስለማይዎት ራሴን ለማስተዋወቅ እየፈለግሁ ምናልባትም ብቸኛነታቸውን ይወዱት እንደሆነ አስቸገራቸው ይሆናል በግለት እያመነታሁ ብዙ ወራት ታግሼ ቆየሁ አሁን ግን ትእግሥቴ ስላለቀብኝ ይቅርታ ያድርጉልኝ» አለ ቁእስቲ እባክሀ አንድ ነገር ልጠይቅህ። ሕግ ምንድነው። » ሲል ራሱን ጠየቀ በዚህ ጊዜ ነው ከዚህ የሚለጥቀውን ጉባኤ ቃና ዘርፎ ለሚሚ አባት ለአቶ መሐሪ ሊልከላቸው ያሰበው በቅኔው ፀሐዩ በራሱ የደረሰበትን ተጻብኦት ለመግለጥ ሞክሯል እፎኑ ነአምር አፍቅሮተ ልብ ሠናይ እስመ ለአሐዱ ትፍሥሕት ወለካልዑ ሥቃይ በአማርኛ አቅራቢያ ትርጓሜው እንዴት ይገባናል የፍቅር ጨዋታ ላንዱ ሥቃይ ሲሆን ለሌላው ደስታ ፀሐዩ ለጉባኤ ቃናው መሸኛ የሚከተለውን ደብዳቤ ጻፈ የተወደዱ አቶ መሐሪ ምንም እንኳ ከርስዎ ከሰማሁ አያሴ ጊዜ ቢያልፍ በሰላምና በጤና እንዳሉ ተስፋ አደርጋለሁ ሁልጊዜ አስብዎታለሁ ግን ደብዳቤ ሳልጽፍልዎ ብዙ ስለዘዥሁ ይቅርታ ያድርጉልኝ ምክንያቱዖም ውነቱን ልናዘዝ ስንፍና ነው እርስዎ ደብዳቤ ባይጽፉ የሚበቃ ምክንያት አለዎት ሥራ ይበዛብዎታል። ለወደፊቱ እኔም ስንፍናዬን አሸንፌ እርስዎም ከሥራዎ ሰዓት ትንሽ ቆጠብ አድርገው እጅግ ቢያንስ በሳምንት አንድ ጊዜ በደብዳቤ እንድንገናኝ ተሰፋ አለኝ አሁን ይችን አጭር ደብዳቤ ለመጻፍ አጋጣሚ የሰጠኝ ከዚህ ጋር የተያያዘው ጉባኤ ቃና ነው ቅኔው የጥንት ይመስለኛል ግን የባለቅኒውን ስም ለማግኘት ሞክሬ ስሳቃተኝ የርስዎን እርዳታ ለመጠየቅ ግድ ሆነብኝ እባክዎ ለሚሚ ሰላምታዬን ያድርሰልኝ» ፀሐዩ በደብዳቤው «ቅኔው የጥንት ይመስለኛል» ያለው ውሸቱን ነው በጠቅላላው ደብዳቤው የተጻፈው ለመገናኛ ምክንያት ለመፍጠር እንጂ ስለቅኒው ደራሲ ለማወቅ አይደለም የቅኒው ደራሲ ማን እንደሆነ ያውቃል ራሱ ፀሐይ ነው ይሀን የመሰለውን ዘዴያማ አቀራረብ እንግሊዞች ህከ« ይሉታል አቶ መሐሪ ይህ ደብዳቤ ሲደርሳቸው ለልጃቸው ለሚሚ ሰላሳዩዋት በባም ተገረመች የፀሐዩ ደብዳቤ እርሷ ለጳፈችለት ግጥም ቀጥተኛም ባይሆን ተዘዋዋሪ መልስ እንደሆነ ተገንዝባዋለች «አነጣጥሬ የተኩስኩት የፍቅር ግጥም እንደ አህከ ቀስት የፀሐዩን ልብ አብስሎ ወግቶታል። «ሸከ ኒከ» ሲል ፀሐዩ በቁጣ ድምፅ ጠየቀ «እኔ ነኝ አቶ ፀሐዩ ይክፈቱልኝ ውጭው በጣም ብርድ ነው አልቻልኩትም» የሚል አሳዛኝ ቃል ሰማ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Commentaires:


memezon

Options de téléchargement | Convertir en PDF | Livre du jour

© dirzon | Conditions d'utilisation | Intimité | Sur | Services | Contact