Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

ታቦተ ፅዮንን ፍለጋ-1.PDF


  • word cloud

ታቦተ ፅዮንን ፍለጋ-1.PDF
  • Extraction Summary

ስል ጠየቅኩዋቸው እውነት ናቸው ማን በሌሎች ሀገሮችኩ ማንም ይህን ታሪክ ግን አይቀበሉትም ሰዎች ያሻቸውን ማመን ይችላሉ እውነታው ግን ታቦተ ሕጉ ወደኢትዮጵያ የመጣውና ከዚህች ከተቀደሰች ከተማ የተቀመጠው አሉ ይህ አፈታሪክ እውነት ነው እያሉኝ ነው። ሲሉም በድንጋጤ ጠየቁ ምክንያቁም አክሱም ጥንታዊ የአገሪቱ መናገሻ ከተማ የክርስትና እምነት ዘር የተዘራባትና ከኛው እስከ ኛው መቶኽክፍለ ዘመን በሻምፔኝ ገዥዎች ኣስተዳደር ሥር ነበረች ከዘጠኙ ነፍጠኞች መካከል የሞንትባርዱ አንድሬ የተባለው የክሌርሾክሱ ቅሦስ በርናርድ አጐት ሲሆን። መ ሥም ባስገራሚ ልኮ ጳምነ ትሬታ የተመን ግሥቱን አብዛኛን ክፍልሩ ዚዣ ጉልላሇ አጠገብ የሳሎዎ ተጨማሪ ሕንፃ እንዲጠቀሠ ቦት ው ገ ላቁ ጋይ ተመዛዶሳ የነብሪባት ታ ነው ከለቀ የዘላ ቴምፕላሮኖ በኦየሩሳሲል ዘጠረፉ መካከል ያለው ን መንገድ ከዘራፊዎች ለፀጦበቅ ሳማራ ን ህፍዋው። የሚተዳደሩበት ሕጋዊ የመተዳደሪያ ደንብ በቅዱስ በርናርድ በራሱ መዘጋጀቱ ነበ እንደምገምተው ቴምፕላሮቹ በኢየሩሳሌሙ የሰባት ዓመታት ቆይታቸው ወቅት ባደረጉት ቁፋሮ ጠቃሚ የሆነ ቅርስ ምናልባት ሊያገኙ ቢችሉም በ አካባቢ ግን ይፈልጉት የነበረውን የቃል። ወደኢትዮጵያ ሄደው ነበር። የሚፅውን ሐሳብ እናንሣ እውነቱን ለመናገር ማን እንደሠራቸው እስካሁን የሚያውቅ ሰው የለም ድንጋዮቹ በምን ዓይነት ጥበብ እንደተፈለፈሉና እንደተጠረቡ ሳይታወቅ ሁሌም ነገር በታሪክ ጭጋግ ውስጥ ተሸፍኖ ቀርቷል የሚል ድምዳሜም ላይ ርሼ ነበር ።

  • Cosine Similarity

ስል ጠየቅኩዋቸው እውነት ናቸው ማን በሌሎች ሀገሮችኩ ማንም ይህን ታሪክ አምኖ አይቀበልም ስለናንተ ወግና ባሕል የሚያውቁ ጥቂት ሰዎች ቢኖሩም ይህን ታሪክ ግን አይቀበሉትም ሰዎች ያሻቸውን ማመን ይችላሉ እውነታው ግን ታቦተ ሕጉ ትም የቃል ኪዳኑ ታቦት የሚገኘው በኛ እጅ መሆኑ ነው ባቀውም እኒ ነኝ ልፅ እንዲሆንልኝ እፈልጋለሁ አልኩዋቸው ጣልቃ በመግባት እንጨት ተሠርቶ በወርቅ የተለበጠውና አሠርቱ ቃላት የተጻፉበትን አሪጂናሌ የጽላተ ሙሴ ማስቀመጫ ማለትዎ ነው ሾእዎን እግዚአብሔር ራሱ ነበር አሠርቱ ትእዛዛትን ሁለቱ ች ላይ የጻፋቸው ሙሴ እነፒህን ጽላቶች ያስቀመጠበት ታቦትእስራኤላውያን ወደተስፋይቱ ምድር በበረሀ በተጓዙበት ሁሉ በድል እንዲወጡ ኣስችለሓቸዋል ታላቅ ሕዝብም አድርጓቸዋል በመጨረሻም ተልዕኮውን እንዳጠናቀቀ ንጉሥ ሰሎሞን በኢየሩሳሌም ታላቅ ቤተ መቅደስ ሠርቶ በዚያ አኖረው ብዙም ሳይቆይ ግን ታቦተ ሕጉ ወደ ኢትዮጵያ መጣ ይህ እንዴት ሊሆን ቻለ እኔ የማውቀው ኣፈታሪክ በወቅቱ ኢትዮጵያን ትገዛ የነበረችው ንግሥተ ሳባ ወደኢየሩሳሌም ታሪካዊ ጉዞ ባደረገችበት ወቅት ከንጉሥ ሰሎሞን መጽነስዋንና ወንድ ልጅ መውለድን ነውከጊዜ በኋላም ከንጉሥ ሰሎሞን የተወለደው ልዑል ይህን የቃል ከኪዳን ታቦት ሠርቆ ወደኢትዮጵያ ማምጣቱን መነኩሴው በረዥሙ ከክተነፈሉ በኋላ ያነሳኸው ልዑል ምኒልክ ይባላል በኛ ቋንቋ ትርጉሙ የብልህ ሰው ልጅ ማለት ነው ኢየሩሳሌም ውስጥ ቢጸነስም ንግሥተ ሳባ ማርገዝዋን እንዳወቀች ወደሀገርዋ ተመልሳ እዚህ ኢትዮጵያ ውስጥ ነው የተወለደው ሃያ ዓመት ሲሞላው ምኒልክ ከኢትዮጵያ ወደ እስራኤል ተጓዘ ከአባቱ ቤተ መንግሥት እንደደረሰም የክብር አቀባበል ተደረገለት ይሁንና ለአንድ ዓመት ያሀል ከቆየ በኋላ የእስራኤል ታላላቅ ሰዎች ንጉሥ ሰሉሞን ምኒልክን ከኛ የበለጠ ያቀርበዋል ይወደዋል ብሚል በምቀኝነት ተነሳሱበት ወደሀገሩ ይመስስ ዘንድም አጥብቀው ጠየቁ ንጉም የቀረበለትን አቤቱታ ካዳመጠ በኋላ ምኒልክ ወደሀገሩ የሚመለሰው የእስራኤል ታላላቅ ሰዎች የበኩር ልጆች ሁሉ በአጃቢነት አብረውት ወደ ኢትዮጵያ የሚሄዱ ከሆነ ብቻ መሆኑን ገለፀላቸው በዚህም ተስማሙ ከነዚህም መካከል ከምኒልክ ጋር ወደኢትዮጵያ ከመጡት መካከል የሊቀ ካህናት ሳዶቅ የበኩር ልጅ አዛርያስ ይገኝበታል የቃል ኪዳኑን ታቦት ከቤተ መቅደስ ቅድስተ ቅዱሳን ደብቆ ያወጣውም አርሱ ነበር ምኒልክ ታቦቱ በድብቅ ወጥቶ ከርሱ ጋር መምጣቱን ያወቀው ከኢየሩሳሌም ብዙ ርቆ ከተጓዘ በኋላ ነበር ስለሁኔታው እንደነገሩት ድርጊቱ የተፈጸመው በእግዚአብሔር ፈቃድ መሆኑን ተገንዝቦ ታቦተ ሕጉ ከርሱ ጋር መሆን እንዳለበት አምኖ ተቀበለ በዚህ ሁኔታ ነበር ታቦተ ሕጉ ወደኢትዮጵያ የመጣውና ከዚህች ከተቀደሰች ከተማ የተቀመጠው አሉ ይህ አፈታሪክ እውነት ነው እያሉኝ ነው። ፌም የኢትዮጵያን ልምዶች የሚመለከቱ ኣንዳንድ ነገሮች በኛው መቶ ክፍለ ዘመን ወደአውሮፓ ሊገቡ ይችላሉ ይህንም በተመለከተ አንድጽሑፍ ማንበቤ ትዝ ይለኛል እውነተኛነቱን ግን እጠራጠራለሁ የክብረ ነገሥት ታሪክ በሻርትር በወቅቱ ቢታወቅም በምን ምክንያት ተነሳስተው የካቴድራሉ ቅዱሳን ቅርጸች ውስጥ ታሪኩን ሊያስገቡ እንደቻሉ ሊገባኝ አይችልም ፍፁም የማይመሰል ነገር ነው በተለይ በሰሜኑ መግቢያ ላይ የሰፈረው የብሉይ ኪዳን ታሪክ የክርስቶስን መምጣት የሚያመለክቱ ነቢያትን የያዘ ነው የመልከ ጸዴቅም መኖር ይህንኑ ለማመልከት ነው በዕብራውያን መጽሐፍም መልከ ጸዴቅ ከክርስቶስ ጋር ተቆራኝቷል በእጁ ጽዋ እንደያዘ ነው የሚታየው ጽዋውም ውስጥ የዓምድ ቅርጽ የመሠለ ነገር አለ ምናልባት በቅዱስ ቁርባን ጊዜ የሚቀርበውን ሕብስትና ወይን ሊወክል ይችላል ብ ከያዝኳቸው የጐብፒዎች መመሪያ መፃህፍት አንዱ የሚለውም ይህንኑ ነው ሌላ ቦታ ደግሞ በጽዋው ውስጥ ያለው ድንጋይ ነው ፒተር ላሰኮን ግር ብሏቸው እንዲህ ያለ ነገር ሰምቼም አላውቅምፁ ይሄ ደግሞ ከኢትዮጵያ ጋር ግንኙነት ኣለው ከምትለውም የባሰ ነው ለጥቂት ጊዜ ዝም ብለው ካሰቡ በኋላ አለ ብዬ የጠቀስኩልህ ጽሑፍ ስለኢትዮጵያዊ አስተሳሰቦች ወደአውሮፓ አሕጉር በመካከለኛው ዘመን ዘልቆ መግባት አዎን ር የሚለው ግን የሚያወሳው ስለቅዱሱ ጽዋ ነው በትክክል ካስታወስኩ በዎልፍራም ሾን ኤስከንባኸ የድንጋይ ጽዋ መባሉ በኢትዮጵያ ክርሰቲያኖች ባሕል ተጽዕኖ የተነሳ መሆኑን ይናገራል ይገርማል ዎልፍራም ሾን ኤስከንባኸ በጐብፒዎች መመሪያ ውሰጥ ተጠቅሷል ለመሆኑ እሱ ማን ነው። ከሆነ ነገሩ የሚመሰጥ ስለሆነ በ ዘግቺው የነበረውን ጉዳይ በመከለስ የኣክሱማውያኑን ጥንታዊ ታሪክ በድጋሚ መመርመር ሊኖርብኝ ነው ሁሉም ነዢ እንቆቅልሽ ቅድስት ማርያም ጽዋውና የቃል ኪዳኑ ታቦት ሚያዝያ ከፈረንሳይ እንደተመለስኩ ረዳቴን በፕሮፌሰር ፒተር ላስኮ የተነገረኝን የአዶልፍ ጽሑፍ እንዲያፈላልግ ነገርኩት ጽሐፉ የትና መቺ እንደታተመ የማውቀው ነገር የለም በምን ቋንቋ እንደተጻፈም አላውቅም ሆኖም ረዳቴን ስለዚሁ ጉዳይ የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎችን እንዲጠይቅና በተለይ የጀርመን ሥነ ጽሑፍ በሚገኝባቸው ቦታዎች ላይ እንዲያተኩር አደረግኩት በበኩሌም ስለጽዋው የተጻፉ የተለያዩ መጻሕፍትን ዝሁ ከነዚህም ውስጥ በክሬቲየን በ የተጻፈ ኮንት ዱ ግራል የተባጸ ያላለቀ ጽሑፍ በሰር ቶግስ ማሎሪ የተደረሰ ለ ሞር ደ አርትር የተባለ በኛው መቶ ክፍለ ዘመን የተጻፈ እና በዎልፍራም ሾን ኤስከንባሽ የተደረሰው ፓርዚሻል የተባለው የሻርትር ካቴድራል ሰሜናዊ ታዛ በታነጸበት ዘመን ማለትም በ እና በ መካከል የተዳፉ ይገኙባቸዋል እነዚህን መፃህፍት ሳነብ ከሁሉም በላይ የማሉሪ ድርሰት ጽዋውን ፍለጋ ዙሪያ የተተረኩ ታሪኩችና ፊልሞች መነሻ መሆኑን ተገነዘብሁ በተቃራኒው የዎልፍራም ደግሞ ምድራዌና የሰውን ልጅ ባሕርይ የሚያንጸባርቅና የጽዋፁጡን ተምሳሌትነት በተመለከተ ምንም የይግሉሪ አባባል ቅዱሱ ነገር ከወርቅ የተሠራ ብቐችኛተ ንጽሕት በሆነችአገልጋይ የተወሰደ የጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ቅዱስ ደም ክፋይ ያለበት ነው እንደማስታውሰው ይህ ነገር ብዙ ጊዜ በጽዋው ይመሰላል እንዲያውም የአርማት ፈ ዮሴፍ ኢየሱስ ክርስቶስ በተሰቀለበት ጊዜ መስቀሉ ሥር ተገ ጽዋ ነው ይላል ሚን ክህ አስተሳሰብ ተፅዕኖ ሰለነበሪብና ጀው ከል የተለየ ል ማሰብ አዳገተኝ ሯራሰ ነር ያን ድ ከተገነዘብኩት በተመሳላዶ ድንጋይ ነው ብሎ ፅፏል ሉን ከድርሰቱ እንመልክት መሞት የተቃረበ ሰው ቢሆንም እንኳን ድንጋይዋን ካየ ከዚያች ዕለት አንስቶ ሳምንቱን ሙሉ አይሞትም የሰውነት ወዘናውም አይለወጥም ሌላው ቀርቶ ማንም ለሠ ወንድ ይሁን ሴት ጽዋዋን ለሁለት መቶ ዓመ ያህል ቢመለከታት የፊቱ ገጽታ የልጅነት ወዘናውን ሳይለቅ ሊቆይ ይችላል ድንጋዩ ይህንን በስባሽ የሆነውን የ ነው ሥጋና አጥንት የማለምለም ኃይል ኣለው ይህም ድንጋይ ጽዋ ይባላል የ ጥ ይህን ለው ፈረንሳዊ ዶደራሷም በፃፈው ታሪክ ውስ ቅላለ ና ሠ ንጽሕት አገልጋይ መሆኗን ይናገራል ቅዱሱ ል መሆኑንም ያምናል ነር ችዱሱ ደሙን ተምሳሌት ከከቅዱሱ ዕታሥ ጋር ማያያዝ የመጣው የክሌርሾው ቅዱስ በርናርድ በ የደናግላን መነኮሳትን ማህበር በተቀላቀለ ጊዜነው ይህ ሰው ታላቅ ተደማጭነት ሰረው የጉቲክ ተኅሕንና ጎዲስፋፋ ያደረገ ሲሆን የቫርትር ከስድ ያ የ ል ል ር በ ለቦዌና የዢነገጋቸው መንች ሥራ ላይ ውለዋል ስለሆነም በኛው መቶ ክፍለ ዘመን ውስጥ በደናግላን መነኩሳት አማካኝነት የቅዱሱ ነዢ ፖንነ ትርጉም ከሐዲስ ኪዳን ጋር በመያያዙ ቀድሞ የነበረው የቅድመ ሕርስትና ትርጉሙ ተለውጧጣል ስለሆነም ዎልፍራም በቅኔው ገሙሉ ተረስቶ ነገር ድንጋይነት የተናገረው ሙሉ በሙለ ክረቴዩን ጻሕልጽዋ መሰል ያለውን በመቀበል የክር ናቂ ማስቀ ለ። በቀላሉ የሉሬቶ የፀሎት መፅሃፍት ቅድስት ድንግል ማርያምን ለዚርዘለ ሰላላት ነበር በላቲን የዚህ ቃል ትርጉም ዋቃል ኪዳኑ ታቦት ማት መሆኑን አውቄያለሁ በተጨማሪ ባድፊግኩት ምርምር የክሌርቦወጦ ቅዱስ በርናርድ በብዙ ጽሑፎቹ ማርያምን ከቃል ኪዳኑ ታቦት ጋር ያመሳስላታል ወደዓኛው መቶ ክፍለ ዘመን ሰስንመጮለስ የሚላኑ ጳጳስ ቅዱስ ኣምብሮዜ ቀቃል ከዳኑ ታቦት ትንቢታዊ መልእክት የማርያምን ተምሳሌት ማስተላለፉ ሲሆን ታቦቱ የብሉይ ኪዳን አሠርቱ ትዕዛዛትን በውስጡ እንደያዘ ሁሉ እርሷም የኣዲስ ኪዳን ሕግ ባለቤት የሆነውን ክርስቶስን በማኀፀና ውስጥ ተሸክማለች ብለዋል ይሀ አስተሳሰብ በኛው መቶ ክፍለ ዘመን ብቻ ሳይሆን በዘመናችን የክርስትና አምልኮት ውስጥ ይታያል ለምሳሌ ወደ እስራኤል በተጓዝኩበት ወቅት በ የተሠራች አንዲት ትንሽ ቆንጆ የዶሚኒካን ቤተክርስቲያን ላይ ለማርያም ድንግል የቃል ከዳና ታቦት የተሠራ የሚል ፅሁፍ አለ ቤተክርስቲያኗ በቴልአቪቭና በኢየሩሳሌም መካከል ባለው በኪሪያት ጃሪም የምትገኝ ስትሆን ሰባት ሜትር ከፍታ ያለው የሕንፃው ጉልላት የታቦቱን ቅርጽ ያሳያል የቤተክርሰቲያኒቱ አስተዳዳሪ የሆኑት እማሆይ ራፋኤል ሚካኤል እንዳስረዱኝ እኛ ማርያምን እንደ ሕያው ታቦት እንቆጥራታለን ማርያም የኢየሱስ እናት ነች እሱም የታቦቱና የሕጉ ጌታ ነው አሠርቱ ትዕዛዛቾ የተዳፉበትን ጽላት በታቦቱ ውስጥ ሙሴ እንዳስቀመጠው ሁሉ እግዚአብሔርም በማርያም ማህፀን ኢየሱስን አስቀመጠው ስለዚህም እርሷ ሕያው ታቦት ናት የበየዬ ታቦቱና ጽዋው በእጅጉ የተለያዩ ነገሮች ሆነው ሳሉ ለአንድ ነገር የጋራ መጠሪያ ሆነው በመጽሐፍ ቅዱስ የመቅረባቸው ጉዳይ ለኔ ልዩ ትርጉም ነበረው ማርያው ሕያው ታቦት እና ሕያው ጽዋጻሕል ተብላ ከተጠራች እንግዲህ ሁለቱ የተቀደሱ ነገሮች የተለያዩ ነገሮች ሳይሆኑ እንደአንድ መሆናቸውን ማሰብ ጀመርኩ ይህ ሁኔታ ደግሞ በሻርትር ካቴድራል ያየሁትን ነገር ትክክለኛነት እንደሚያረጋግጥልኝ ገመትኩ ትክክል ከሆንኩ መልከ ጹዴቅ በአጁ የያዘው ጽዋ ከነድንጋዩ የማርያም ምሳሌ ሲሆን በሌላ በኩል ደግሞ ታቦቱን ጽላቱን ይወክላል ብ ይኹ አተረጓጎም ደግሞ በሻርትር ካቴድራል የደረስኩበትን መላ ምት አጠናከረልኝ ዘሻርትር ካቴድራል ሰሜናዊ መግቢያ በር ላይ ያሉት የቅዱሳን ሐውልቶች የሚያመለክቱት ምሥጢር ይህ ቅዱስ ታቦት ወደኢትዮጵያ መወሰዱን ነበር ሆኖም ይህን ግምቴን እውነት ሊያደርግልኝ የሚችል ተጨባጭ ማስረጃ አልነበረኝም ነገር ግን ጊዜን የሚፈጅና ወጪን የሚጠይቅ ጠለቅ ያለ ምርምርና ጥናት ለማካሂድ መነሻ የሚሆነኝ ተጨባጭ ይዘት ያለው ጉዳይ መያዝ እንጂ በአንዳንድ መልካም አጋጣሚዎች ወይም ሊከሰቱ በሚችሉ ስሜቶች ላይ ብቻ በመመርኮዝ መሳሳት እንደሌለብኝ ወሰንኩ ብዙም ሳልቆይ በሰኔ ወር ረዳቴ ከዚህ በፊት ፒተር ሳስኮ ጠቅሰውልኝ የነበረው ጽሑፍ የሚገኝበትን ቦታ ማወቁን ገለፀልኝ የዚህ ጽሑፍ መገኘት ያሳደረብኝ መነሳሳት ለቀጣዩቹ ሁለት ዓመታት ፍለጋዬ ብርታትን ሰጥቶኛልኑ ሥነ ጽሑፋዊ ተጽዕኖ ወይስ ከዚያ በላይ። የሚለውን ጥያቄ መልስ በርግጠኛነት አያውቁም ምናልባት በጊዜው ይዘዋወሩ የነበሩ አይሁዶች ወደአውሮፓ ይዘውት መጥተው ይሆናል ነው የሚሉት ምክንያቱም በዚያን ዘመን በአይሁዶች በአኣረቦችናዑ በክርስቲያኖች መካከል እንደአገናኝ ሆነው ይሠሩ ስለነበርና በኢትዮጵያም ውሰጥ በወቅቱ የአይሁድ ሕዝብ ይኖር ስለነበር የታሪኩ ወደአውሮፓ መዝለቅ ከዚሁ ጋር የተያያዘ ሊሆን ይችላል በአጭሩ የሔለን አዶልፍ ጽሑፍ ዓይኔን ከፈተልኝ ምክንያቱም የጀርመኑ ባለቅኔ ዎልፍራም ክብረ ነገሥት ላይ በመንተራስ ልብ ወለድ ታሪክ አስመስሎ ቢጽፈውም በውስጡ ግን ሆን ብሎ ምሥጢራዊ ኩድ ስለታቦፀቦቱ ማስቀመጡ ሰለሆነ ይሀንኑ ለመፍታት ጥረቴን ቀጠልኩ በመጀመሪያ ዎልፍራም የጻፈው ድርሰት የቃል ኪዳኑን ታቦት መገኛ የሚቁልጽ ሥውር ጽሑፍ መሆን አለመሆኑን ማረጋገጥ ነበረብኝ ለጊዜው በሑለን ላአዶልፍ የተገለጸውንና ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን ግንኙነት ወደጐን በመተው የዎልፍራምን ጽሑፍና ስለጽላቱ በብሉይ ኪዳን የተነገሩትን እንዲሁም በሌሎች የአይሁዳውያን የታሪክ ምንጮች የተነገሩትን በማነጻጸር አሳማኝ ነዝር አገኝ እንደሆነ ምርምሬን ለመቀጠል ተነሣሁ ዎልፍራም በክሬቲየን ታሪክ ውስጥ የተነገረውን ጽዋ ወደደንጊያ ቀይሮ በሥነ ጽሑፍ ውስጥ ያሰፈረበት ምክንያት የፈረንሳዩ ባለቅኔ ሰለጽዋው ምንነት በግልጽ ባለሙረዳቱ የተነሣ በተፈጠረው ቀዳዳ በመጠቀም ነበር ስለሆነም የጀርመኑ ባለቅኔ ስለጽዋው ሳይሆን በውስጡ ስሳለው ይዘት የራሱን አተረጓጐም ሰጥቷል በርግጥም ታቦቱ እንደማህደር ይቲረጉማል እንደጽዋው ማለት ነው ታቦቱ በውስጡ ደንጊያ አለውሊያውም ሁለት የከበሩየደንጊያ ጽላቶችና በላያቸው ላይ አሠርቱ ትዕዛዛት በእግዚአብሔር ጣት የተፃፉውባቸው ከጊዜ በኋላም እንደተረዳሁት የዎልፍራምም ጽዋ ላይ እንደጽላቱ ሁሉ ሰማያዊ ሕግጋት ተቀርፀውባቸዋል ዎልፍራም በድርሰቱ ውሰጥ ጽዋ ብሎ የሰየመው ነገር ሰዎች በተጨነቁና በተቸገሩ ጊዜ ፊቱ በመንበርከክ ምክርን ሲጠይቁት መልሎ ይሰጣቸው እንደነበር ያስረዳል ከብሉይ ኪዳን ታሪክም ብዙ ጊዜ የእስራኤላውያንን ሕልውና የሚፈታተን ችግር በሚከሰትበት ጊዜ ታቦቱ ከፈጣሪ ጋር ለመገናኘት ያገለግላቸው እንደነበር ይታወቃል በመጽሐፈ መሳፍንት ምጋ እንዲህ ይላሳል በዚያም ዘመን የእግዚአብሔር የቃል ኪዳኑ ታቦት በዚያ ነበረና በዚያም ዘመን የአሮን ልጅ የአልአዛር ልጅ ፊንሐስ በፊቱ ይቆም ነበርና የእስራኤል ልጆች እግዚአብሔርን ከወንድሞቻችን ከብንያም ልጆች ጋር ለመዋጋት ዳግመኛ እንውጣ ወይስ እንቅር። ሰዎች የፀሐይ ብርሃን ሥልፍራም ያለምክንያት እንዳልጻፈውና ከላይ ከተጠቀሰው የመጽሐፍ ትዱስ ጥቅስ ጋር በተገናኘ መልኩ እንደሆነም አሰብኩ በአምላክ የተመረጡ ሕዝቦች የሾዬዋ ሬፓንስ ድንጋዩን መሸከም የተፈቀደላት ልዕልት ስትሆን እርሷም ፍፁም ንጽሕት ነበረች ዋነኛ መለያዋም በታቦቱ በራሱ መመረጧ ነው ታቦቱ ለራሱ መጓጓዝ ሲል መረጣት የሚለው ዎልፍራም በሾዬዋ ሬፓንስ ባይሆን ኖሮ ታቦቱ በማንም ሊወሰድ ባልፈቀደ በማለትም ያብራራል ዎልፍራም አፅንኦት ያደረገውም ማንም ሰው በኃይሉ ተመክቶ ይህንን ድንጋይ ሊሸከም እንደማይቻላጡና በእግዚአብሔር የተመረጠ ሰው መሆን እንዳለበት ነው የመጽሐፍ ቅዱስም ታሪክ በዎልፍራም ፓርዚቫል ውስጥ ካለው ታሪክ ጋር ይዛመዳል በኦሪት ዘጉልቁ ምዕራፍ የተዳፈውን ሰንመለከት የቃል ኪዳኑ ታቦት እስራኤላውያን የሚጓዙበትን መንገ ድም ሆነ የሚያርፉበትን ሰፈር ይመርጥላቸው ነበር ታቦቱን ለመሸከም የተፈቀደላቸውም ለተለየው የክህነት አገልግሎት የተመረጡት ሌዋውያን ብቻ መሆናቸውን ይገልጻል ዳዊትም የእግዚአብሔርን ታቦት ይሸከሙ ዘንድ ለዘላለሙም ያገለግሉት ዘንድ እግዚአብሔር ከመረጣቸው ክሌዋውያን በቀር ማንም የእግዚአብሔርን ታቦት ይሸከም ዘንድ አይገባውም አለ በዎልፍራም ታሪክ ውስጥ ድንጋዩ በአንስታይ ጸታ የሚገለጽባቸ ውን ሁኔታዎች አይቻለሁ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ይህን ማግኘት ባልችልም በሰር ኢኤ ዋሊስ በጅ ወደ እንግሊዝኛ የተተረጐመው ክብረ ነገሥት ታቦትን በአንስታይ ፆታ ይጠራል የቃልኪዳኑ ታቦት ወደ ከተማቸው ወደሀገረ ኢትዮጵያ ስለመሄዱ አስመልክተህ የምትናገረው እግዚአብሔር ፈቃዱ ከሆነና የእርሷም ፈቃድ ከሆነ ማንም ሊከለክላት አይችልም ምክንያቱም በራሷ ፈቃድ ሄዳለች እናም በራሷ ፈቃድ ትመለሳለች እግዚአብሔር የሚፈቅድ ከሆነ ሌላው የተገነዘብኩት ነገር የቃል ኪዳኑ ታቦት የተቀደሰና ክቡር ነዝ መይጅኑንና ይህንም ለማሳቀመጥ የሚቻለው በእግዚአብሔር ፈቃድ ብቻ መሆኑን በመጥቀስ የሚያወሱ የተለያዩ ፅሁፎች መኖራቸውን ነው ታቦቱ በፈቃዱ ወደፈለገው ቦታ ይሄዳል ሆኖም ግን ፈቃዱ ካልሆነ ደግሞ ከተቀመጠበት ቦታ ማንም ኣፆነ ቃግቶው ያለአግዚአብሔር ፈቃድ ታቦቱ የትም ቦታ ሊቀመጥ አይችልም ቭ ነዝ ግን በልሁል እግዚአብሔር ሕዝቦች ናቸው ምክንያቱም የእግዘኣጦቱሔር መኖሪያ ናችውና የተመረጡት የኢትዮጵያ የቃል ኪዳኑ ታቦትና ምዕራፍ አራት የምሥጢሩ ቁልፍ በ በልግና በጋ ወቅቶች በፓርዚቫል ላይ ያካሄድኩት ጥናት አንድ ሊሆን የሚችል ነገር ጫረብኝ በልብወለድ መልክ የቀረበው ቅዱስ ጽዋ የቃል ኪዳኑ ታቦት ተምሳሌት ሆኖ የቀረበ ሊሆን መቻሉን ይህም ሌላ መላምት ሳይ እንድደርስ አደረገኝ ይኽውም ከዎልፍራም በእግዜር የተመረጠ ገጸ ባህርይ በስተጀርባ አንድ የተደበቀ ግለሰብ ይኖር ይሆናል የሜል ነው የዚህ ግለሰብ ማንነት መታወቅ ደግሞ የቃል ከዳኑ ታቦት የሚገኝበትን አድራሻ ሊጠቁም ይችላል ባለቅኔው የግለሰቡ ማንነት እንዳይታወቅ በተራቀቁ አገላለጾች የደበቀው ይመስላል ይህ ግለሰብ በኢትዮጵያ አፈታሪክ መሠረት የቃልኪዳኑን ታቦት ወደ ኢትዮጵያ ያመጣው የንግስተ ሳባና የንጉስ ሰሎሞን ልጅ ቀዳማዊ ምኒልክ ሳይሆን አይቀርም ብዬ ጠረጠርኩ ሁኔታው እንደጠረጠርኩት ከሆነ ሌሎች ተጨማሪ ፍንጮች በፓርዚሻል ውስጥ ተደብቀው እንደሚገኙ ኣመንኩ እነዚህም ድብቅ ፍንጮች በመጽሐፉ የተለያዩ ምዕራፎች ውስጥ ተበታትነውና ድብቅ በሆኑ አሳሳች ገለፃዎች ተሸፋፍነው ይሆናል እነዚህ የተበታተኑ ፍንጮችን ማገጣጠም ከተቻለ ደግሞ ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን ግንኙነት የበለጠ ሊያጠናክሩት ይችላሉ ጥቁሯ ንግስትና ነጩ ንጉስ ኣብ የመጀመሪያውን ፍንጭ ያገኘሁት በፓርዚቫል የመጀመሪያው ምዕራፍ አካባቢ ጥቋቄር ሰዎች ስለሚኖሩበት ዛዛማንክ ስለቲባለችው ቦታ በሚገልፀው ሥፍራ ላይ ነው ወደዚህች አገር ዋአንጁው ጋህሙሬት የተካለው አውሮፓዊ መስፍን በመጣ ጊዜም ቤሳላካኔ በተባለች ንግስት ፍቅር ይወድቃል ቤላካኔ የተባለው ስም ድምፀት ማክዳ ከተባለው የንግስተ ሳባ ስም ጋር ተመሣሠለብኝ በሌላ በኩል ሙስሊሞች ንግስተ ሳባን ቢልቂስ ብለው እንደሚጠሯት አውቃለሁ ዎልፍራም የተለያዩ ቃላትን በማገጣጠም አዳዲስ ቃላትን መፍጠር ስለሚወድ ቢልቋስንና ማክዳን በማጣመር ቤሳካኔ የሚለውን ቃል እንደፈጠሂ ገመትኩ ባለቅኔው ጥቁሯ ንግሥት በማለት ነው የሚገልፃት በፓርዚቫል የመጀመሪያው ምዕራፍ አካባቢ የተዘረዘረውን የንጉሱንና የንግስቲቱን የፍቅር ሕይወት ስመረምር በክብረ ነዝነት ላይ ካፌ ። በተለይ የካህኑ ንጉስ ዮሐንስን ጥሬሰተር ጆን ታሪካዊ የዘር ግንድ ማወቁ ችግሩን ለመፍታት ያግዘኝ እንደሆነ ለማወቅ ልጥር ወሰንሁ እውነተኛ ንጉሥ ፕሬስተር ጆን ካህኑ ንጉስ ዮሐንስ የሚለው ስም ከኛው መቶ ክፍለ ዘመን በፊት ከቶ አይታወቅም ኛው ክፍለ ዘመን የአውሮፓ የመስቀል ጦረኞች ርዚ ቅድስቲቱን ከተማ ኢየሩሳሌምን ለ ዓመታት በቁጥጥራቸው ሥር አድርገው የቆዩበት ዘመን ነው የታሪክ ሰዎች እንደሚስማሙበት ለመጀመሪያ ጊዜ ካህኑ ንጉስ ዮሐንስ የሚለው ስም የተጠቀሰው በ ሲሆን ይህም በፋራንሲንገኑ። አቡን ኦቶ ዜና መዋፅል ውስጥ ነው በአቡኑ አባባል ስለ ካህኑ ንጉስ ዮሐንስ የሰሙት ከአንድ የሶሪያ የቤተክርስቲያን ሰው ነው ካህኑ ንጉሳት ዮሐንስ የተባለው ሰው ንጉሥም ቄስም እንደሆነና በምሥራቅ ዳርቻ ብዙ ሠራዊት ያለው ንጉሥ እንደነበር ተወስቷል ይህም ንጉሥ ኢየሩሳሌምን ለማጥቃት ከሚመጡት ኃይሎች የሚከላከሉትን ወገኖች ለመርዳት ፍላጐት እንደነበረውም ሦርያዊው ለው ነግሮዋልም ይላል በተጨማሪም ይኸው ንጉሥ በጣም የበለፀገ በመሆኑም በ ካህኑ ንጉሥ ዮሐንስ ከተባለው ሰው የአውሮፓ ክርስቲያን ነገሥታት በተለይም ለቁስዋንጥንያው ንቀው ነገሥት አማኑኤል እና ለሮማው ንጉሠ ነገሥት ፍሬድሪክ ተዳፈ የተባለ ደብዳቤ በሰፊው መሠራጨቱ ይታወቃል ጽሑፉም ሊታመኑ በማይችሉ ይማኖታዊ ገለፃዎች የተሞላ ሲሆን የካህኑ ንጉሥ ግዛት መሆኑንና በሕንድ መጠሪያነት የሚታወቁ ሌሎች ገዛቶች ራቸውን ቄም ጫመ ደግሞ የቬኒሱ ጳጳስ አሌክሳንደር ኛ ለዚሁ የሕንዶች ንጉሥ ለተባለው በክርስቶስ ውድ ልጄ ተወዳጁና የተከበርከው ቅ ዊገልት ነን ለተጻፈው ደብዳቤ መልስ መላካቸው ም ሌላ ምንጭ ስለ ግልፅ አድርገዋል ፕሬስተር ጆን እንደሚያውቁ በኛው መቶ ክፍለ ዘመን የተጻፉት እነዚህ መረጃዎች የሚያመለክቱት ይህ ዮሐንስ የተባለው ካህንና ንጉሥ ከሕንድ ጋር የተያያዘ መሆኑን ነው ሆኖም እነዚህ በመካከለኛው ዘመን የነበሩ ባለሥልጣናት ሕንድ የተባለውን ግዛት የት እንደሆነ በትክክል አያውቁም ነበር ስለሕንድ ሲጠቀስ አብዛኛዎቹ መረጃዎች የሚያመለክቱት ሥፍራ ግን የሕንድ ንዑስ ክፍለ አህጉርን ሳይሆን ምናልባትም አፍሪካ ውስጥ ወይም ሌላ ሥፍራ ይመሰላል ምርምሬ እየገፋ በሄደ ቁጥር ይህ የተፈጠረው ስም እርግጠኛ ያለመሆኑ ችግር ምን እንደሆነ እየገባኝ መጣ ካህኑ ንጉስ ዮሐንስ የሚለው ስም ከመጠቀሱ ቢያንስ ካንድ ሺህ ዓመታት በፊት ሕንድ የተባለው ስም ኢትዮጵያ ከሚለው ጋር እየተምታታ ይቀርብ ነበር ይህም ቨርጂል የዓባይ መነሻ ምንጭ ሕንድ ነው ካለበት ከአንደኛው ዓመተ ዓለም ጀምሮ ሲነገር የቆየ ሲሆን ውዥንብሩም ማርኮ ፖሎ የሕንድ ውቅያኖስን የሚያዋስኑ አገሮችን ኢንዲዝ መግዊ እስካለበት ጊዜ ድረስ ዘልቋል ኢትዮጵያ እና ሕንድ ት ሙሉ በሙሉ በተለዋዋጭነት መመተቶል ጥቅም ሳይ ሲውሉ የዚህ ዓይነተኛ ምሳሌ በኛው መቶ ክፍለ ዘመን የባዛንታይኑ መንፈሳፍ ሰው ሩፊኒየስ ሰለኢትዮጵያ ወደክርስትና ሃይማኖት መለወጥ አሰመልክቶ ባጠናቀረው ጽሑፍ ውስጥ ይገኛል በ ያጠናሁት የዚህ ፅሁፍ ዝርዝር እንደ አክሱም ያሉ የቦታ ስሞችን እና እንደፍሬምናጦስ ንጉሥ ኢዛና የመሳሰሉት ታዋቂ ሰዎችን ያካተተ በመሆኑ ሩፊኒየስ ያለጥርጥር የሚናገሩት ኢትዮጵያ ስለተባለች አገር መሆኑ ግልፅ ነው ሆኖም ፀሐፊው በመፅሐፉ ውስጥ ሕንድ ይላታል ይህ የሆነው ኣንድ የታሪክ ተመራማሪ እንዳስረዱት የቀድሞዎቹ መልክአ ምድር ጠበብት ኢትዮጵያን በስተምዕራብ የምትገኝ የቃላቋ የሕንድ ንጉሠ ነገሥት ግዛት አድርገው ይቆቸሯት ስለነበር ነው ። ይህ በመልክኣምድር ጠበብት የተፈጸመው ስሕተት በኛው መቶ ክፍለ ዘር ን የተሠራጨው ግልጽ ያልሆነ ደብዳቤ ታክሎበት ካህኑ ንጉስ ዮሐንስ እስያዊ ብሎም ሕንዳዊ ንጉሥ ተደርጐ እንዲቆጠር አድርጓል ይህ የተሳሳተ አተረጓጐም ለብዙ ጊዜ ሰርጸ ቆይቷል የካህኑ ንጉሥ ዮሐንስ ምድር በትክክል በአፍሪቃ ቀንድ ውስጥ መሆኑ ከተረጋገጠ በኋላ እንኳን በኛው መቶ ክፍለ ዘመን መጨረሻ ገደማ ለምሳሌ ማርኮ ፖሎ አቢሲኒያ ኢትዮጵያ ትልቅ ክፍለ ሀዢር ስትሆን መካከለኛዋ ወይም ሁለተኛዋ ሕንድ ተብሳ ትጠራለች የዚህችም ኣገር ገዢ ክርስቲያን ነው ብሏል በፊኛው መቶ ክፍለ ዘመን የነበረው የፍሎረንታይን ተጓዥ ሲሞን ሲጐሊ እንደተናገረው ፕሬስቶ ጆቫኒ ካህኑ ንጉሥ ዮሐንስ የሚኖረው በሕንድ ነው ይልና ይህች ሕንድም የግብጽ ሱልጣን ግዛት አጐራባች መሆኗን በመግለጽ ንጉሷም የዓባይ ውሃ ባለቤት እና ወደግብጽ ። ንጉሥ ዮሐንስ የምትገዛ ሕንድ ውስጥ በታሪኩ ያስገ ሞዴል በመነሳት ሊሆን ይችላል ባው ከዚህ ብቸኛ በመጨረሻም የማያሻማ ትርጉም ለማግኘት ን ብሪታኒካን ሳይ የሚከተለውን አገኘሁ እንላይክሉፒድያ ምንም እንኳን ካህን ዮሐንስ ፕሬስተር ጆንን የሚለው ስያሜ ለተወሰኑ ጊዜያት በእስያ አፈታሪክ ተፅዕኖ ሥር የቆየ ቢሆንም ከመጀመሪያው ኣንስቆቅ የአቢሲኒያ ንጉስ መጠሪያ እንደነበር አያጠራጥርም ቀጥሉም እንዲህ ያብራራል ጳጳሱ እስክንድር ኛ በ ከቬኒስ ደብዳቤ የዳፉለት ገዢ መልክአ ምድራዊ አቀማመጥ በትክክል ባይሰፍርም የተጻፈለትና የተላከለት ሰው የአቢሲኒያ ንጉሥ ነበር የሊቀጳጳሱ ተሳላከ የነበረው ሐኪም ፊሊፕ በምሥራቅ ጉዞው ወቅት ያገኘው የተከበረውን የንጉሠ ነገሥቱን መንግሥት ተወካይ ነበር በጊዜውም ይህ የመንግሥት ተወካይ ለጳዳሱ ተወካይ ያቀረበው ጥያቄ በኢየሩሳሌም ውስጥ የቤተመቅደሰና የመሰዊያ ቦታ እንዲሰጠው ነበር ከዚህም በላይ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን በኢየሩሳሌም መቅደስና መንበር አንዳላትም እናውቃለን ይህ መቅደስና መንበር ለኢትዮጵያ ወንግሥት የተሰጠው በ መሆኑንም ማረጋገጥ የቻልኩ ሲሆን የተሰጣቸው ግን በዋረበው ጥያቄ መሠረት በጳጳሱ ሳይሆን በ የአውሮፓውያኑን የመስቀል ጦረኞች ድል በማድረግ ኢየሩሳሌምን በቁጥጥሩ ሥር አድርጐ በነበረው በሙስሊሙ ጄነራል ሰላዲን እንደሆነ ይታወቃል ይህም ሊሆን የቻለው በወቅቱ የኢትዮጵያ ንጉሥ ጥያቄውን ቀጥታ ለሳላዲን በማቅረቡ ነበር እነዚህ ሁሉ የተካሄዱት በፈረንሳይ የሻርትር ካቴድራል ሰሜናዊ መግቢያ ላይ ስለቅዱሱ ጽዋ እና ስለቃልኪዳኑ ታቦት ንግሥተ ሳባንም በተመለከተ ቀራጮቹ ሐውልቶቹን ከመቅረፃቸው አሰር ዓመታት ቀደም ብሎ ነበር የፓርዚቫል ደራሲ ዎልፍራም ሥራዎቹን ከመጀመሩ አስር ዓመታት አስቀድሞ እነዚህ ሁኔታዎች መክናወናቸው ለኔ አጋጣሚ አልመሕለኝም በተቃራኒው የቫርትር የቅርዳ ቅርጽ ሥራዎችም ሆኑ የዎልፍራም ግጥም በግልጽ የሚያሳዩት ነገር ቢኖር ሁሉም ወዳንድ አቅጣጫ የሚያመለክት ካርታን መሥራታቸው ነበር ካርታው ላይ ጠቋሚ ምልክት ዘግልጽ ባይኖርበትም ንድፈ ሃሳቤ ትክክል ከሆነ የእውነተኛው የቃል ኪዳን ታቦት ማደሪያ ኢትዮጵያ መሆኗን ይጠቁማል ሆኖም ተጨማሪ ጥያቄዎች መቀስቀሳቸው አልቀረም እነሱም የቃልከዳትኑ ታቦት ኢትዮጵያ ውስጥ ስለመኖሩ የሚገልፅ መረጃ እንዴት በኛው ክፍለዘመን መጨረሻ ለጀርመን ባለቅኔና ለፈረንሳይ የቤተክርስቲያን ሰዓሊዎች ሊደርስ ቻለ። ሰዎች መኖራቸውን ምክንያታዊ ሆኖ አገኘሁት ይህን ተግባር ሊያከናውን የሚችል የአውሮፓዊ ቡድንም አኣገኘሁ ቡድኑ ከአውሮፓ የመስቀል ጦረኞች ኣንዱ ሲሆን አባላቱ በኛው መቶ ክፍለዘመን በኢየሩሳሌም ውስጥ በከፍተኛ ደረጃ ተጠናክሮ ይገኝ ነበር በ የካህነ ንጉስ ዮሐንስ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በኢየሩሳሌም በተነዛበት ጊዜና በ የኢትዮጵያው ንጉሥ መልእክ ተኞች በቅድስቲቱ ከተማ መቅደስና መንበር ለመጠየቅ በሄዱበት ወቅት የዚህ ምሥጢራዊ ቡድን አባላት እዛው ነበሩ በመሆኑም በመስቀል ጦረኞቹ ቡድን አባላትና በኢትዮጵያው ንጉሥ መልእክተኞች መካከል ግንኙነት ተፈጥሮ ሊሆን ይችላል ከዚህም በላይ ይህ ቡድን በከፍተኛ ደረጃ ምሥጢራዊ የነበረና በዓለም አቀፍ ግንኙነቶቹም ልዩ ልዩ ምሥጢራዊ ምልክቶችንና ጽሑፎችን ይጠቀም የነበረ ነው በተጨማሪም ቡድኑ በሻርትር ካቴድራል እንደታየው የጉቲክ አርኪቴክቸርን በማውጣትና በአውሮፓ ውስጥ በማስፋፋት የተሰማራ ነበር ዎልፍራምም ብዙ ጊዜ በስም ይጠቅሳቸው የነበሩ ናቸው በሻርትር ካቴድራል ሰሜናዊ መግቢያ ላይ ባለው በመልከ ጹዴቅ ሐውልት ግራ እጅ ሥርም የዚሁ ቡድን ስም መፃፉን ተመልክቼያለሁ በነገራችን ላይ በድፍን የመከለኛው ምዕተ ዓመት ተሠርቶ የተገኘው ብቸኛ የመልከ ጹዴቅ ሐውልት ይህ ብቻ ነው የዚህ ኃያልና በሌሎች ሰዎች ላይ ተጽዕኖ በማሣደሩፍ በባአያሌው በተጓዥነቱ የሚታወቅ ቡድን ሰም ግን ይሆን ሙሉ ስጮ የክርስቶስና የሰሎሞን ቤተመቅደስ ወታደሮች ነው በመሠረቱ ይህ ቡድን ሃይማኖታዊ ሥርዓትን የሚከተል የተዋጊ መነኮሳት ኃይል ሲሆን በኛው መቶ ክፍለ ዘመን የሠራዊቱን ጽህፈት ቤት ኢየሩሳሌም ውስጥ በሚገኘው የሰሉሞን ቤተ መቅደስ በነበረበት ቦታ ላይ አድርጎ ነበር ከዚሁ ቦታ ነው የቃል ኪዳኑ ታቦትም በዘመነ ኦሪት የተሰወረው ምዕራፍ አምስት ነጭ ነፍጠኞችና ጨለማው አህጉር የሥነፅሁፍ ተመራማሪዋ ኤማ ዩንግ የታላቁ የሥነ አፅምሮ ሊቅ የካርል ዩንግ ባለቤት እንደምትለው ቅዱሱ ጽዋ በአሥራ ሁለተኛው መቶ ክፍለ ዘመን መጨረሻ እንደ አንድ የሥነጽሑፍ ዘርፍ ድንገት ብቅ ያለበት ሁኔታ በመስኩ የተሰማሩ ጠቢባንን ሳያስደንቅ አልቀረም ኤማ ዩንግ የቅዱስ ጽዋውን አፈ ታሪክ በተመለከተ ባደረገችው ጥልቅ ጥናት ከዚህ ክስተት ጀርባ አንድ ታላቅ ቁምነገር ያለ መሆኑን ገምታለች በተጨማሪም ኤማ ዩንግ ቁንት ዱ ግራል እና ፓርዚቫል የተባሉት ሁለት የሥነጽሑፍ ዘርፎች መውጣት የከርሰ ምድር ውሃ እንደመጥለፍ ይቆጠራል ብላለች ይህ የከርሰ ምድር ውሃ ምንድነው። እንደሚመስለኝ መልሱን የቅዱስ ጽዋው ሥነፅሁፍ መሠራጨት የጀመረበትን ዘመን ታሪክ በማጤን ማግኘት ይቻላል ይህ ዘመን የአውሮፓ የመሰቀል ጦረኞች ከአረቦችና ከአይሁዳዊ ባሕል ጋር በመጀመሪያ ጊዜ የተገናኙበት ኢየሩሳሌምም በክርስቲያን ሠራዊት እጅ ለ ዓመታት የቆየችበት ወቅት ከ ጀምሮ በሙስሊሙ ጄሬል ሰላዲን እስከተያዘችበት እስከ ድረስ ነበር ባለቅኔው ክሬቲዬን ስለጽዋው ታሪክ የጻፈው ከተማዬቷ በተያዘች በኛው ዓመቷ በ ነበር ዎልፍራም ደግሞ ስለፓርዚሻል መጻፍ የጀመረው ኢየሩሳሌም ከተያዘች ከጥቂት ዓመታት በኋላ ነው ስለሆነም እነዚህ ሥራዎች ሊወጡ የቻሉት ባንድ ድርጌት ላይ በመመሥረት ሊሆን እንደሚችል ገመትኩ ምክንያቁም የመስቀል ጦረኞች ኢየሩሳሴምን በተቆጣጠሩበት ወቅት በኣውሮፓ ዘማች ክርስቲያን ሠራዊት እጅ ብዙ መረጃ ሊገባ እንደሚችል ለመገመት አያዳግትም ምናልባትም ዎልፍራም ይህንን አሰመልክቶ በፓርዚሻል ውስጥ የጠቀሰው ጉዳይ ይኖራል በሜል እምነት ጽሑፉን በጥንቃቄ መመርመር ጀመርኩኝ በመጨረሻም ዎልፍራም ከአንድ ማንነቱ ከማይታወቅ ክዮት ከተባለ ሰው መረጃዎችን ማግኘቱን እንደገለጸ አነበብኩጉዳዩን ሲገልጸውም እንዲህ ብሏል ከተጠመቀ ክርስቲያን ካልሆነ በቀር ይህ ታሪክ ከቶውኑም ባልታወቀም ነበር የማንም ያላመነ ሰው ሥነ ጽሑፍ ሰለ ጽዋው ባሕርይ እንደዚሁም ስላዘለው ምሥጢር ሊገልጽልን ባልቻለም ነበር በፓርዚቫል ጽሑፍ ውስጥ ስለቅዱሱ ጽዋ ላይ ላዩን ከሚታየው ውጪ ሌሳ ተጨማሪ መረጃ ሊኖር እንደሚችልም ጠቁሟል ይህ ተጨማሪ መረጃ ቃል ከኪዳኑ ታቦት ሊሆን ይችላል ይህም ክቡር ዕቃ በጽሑፉ ውስጥ በልቦለድነት ቀርቧል በጽሑፉ ውስጥ ስለ ክዮት የሠፈሩትን መረጃዎች በማጠናበት ጊዜ ይህ ምስጢራዊ ሰው የቃል ኪዳኑ ታቦት ኢትዮጵያ ውስጥ ተደብቆ እንደሚገኝ የነገረው ሰው ሊሆን እንደሚችል ገመትኩ በጽሑፉ አንድ ቦታ ላይ ክዮት እውነተኛውን ታሪክ የነገረን የሚል አገላለጽ ሠፍሯል ይህ ግለሰብ በርግጥም ትልቅ ሰው ነበር ዳሩ ግን ማንነቱን እንዴት ማወቅ ይቻላል። እንዳሁም በአሮጌዋ ከተማ ውስጥ ከቀራንዮ ቤተክርስቲያን ኣጠገብ የጳጳሳትና የምዕመናን ማረፊያ በእጃቸው እንዳለ ይታወቃል በአገ ውስጥም ሆነ በውጪ ፖሊሲ እንዲሁም ከሥነሕንፃ ግንባታና ከደረሰበት መንፈሳዊ እድገት አንፃር ሲገመገም ሮላሊበላ ዘመነ መንግስት የዛጉዌ ሥርወ መንግስት ቁንጮ ነበር ማለት ይቻላል ከላሊበላ ሞት በኋላ ግን ውድቀት ተከተለ በ የላሊበላ የልጅ ልጅ ነአኩቶ ለአብ ሥልጣኑን የሰሎሞናዊው ሥርወ መንግሥት ወራሽ ለሆነው ለይኩኖ አምላክ ኣስረከበ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ በቱ አብዮት ከሥልጣን እስከተወገ ዱበት ጊዜ ድረስ ከአንድ ንጉሥ በስተቀር ሁሉም የዘር ግንዳቸውን ከሰሎሞናዊ ሥርወ መንግስት ጋር ሲያያይዙ ቆይተዋል የድርጊቶች መገጣጣም የላሊበላን አንፀባራቂ ዘመነ መንግስት ከገመገምኩ በኋላ የተረዳሁት ነገር ቢኖር ቀደም ሲል ቫቕተዋልኳቸው ክንዋኔዎች ማለትም ከመስቀል ጦርነቶች ከቴምፕላሮችና ከአሥራ ሁለተኛው መቶ ክፍለ ዘመን ድርጊቶች ጋር መቆራኘቱ ነበር በኛው መቶ ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ወይም በ የኛው ክፍለ ዘመን መጨረሻ ላይ ኢየሩሳሌም በመስቀል ጦረኞች ተያዘች የቴምፕላር መሥራቾች የሆኑ ዘጠኙ የፈረንሳይ መኳንንት ወደ ኢየሩሳሌም በመግባት ሸበዋናው የሰሎሞን ቤተመቅደስ ግቢ ጠቅላይ ሠፈራቸውን መሠረቱ በ የክሌየርሾክሱ ቅዱስ በርናርድ በትሮይስ በተካሄደው ሲኖዶስ ላይ ለቴምፕላሮች ሙሉ ዕውቅናን ሰጡ «በታሪክ የመጀመሪያው የሆነው የጐቲክ ሥነሕንፃ አሠራር በሻርትር ካቴድራል ሥራ ባተለይም የሰሜናዊው ክፍል ሕንፃ ግንባታ በ ተጀመረ »በ ካህኑ ንጉሥ ዮሐንስ የሚለው ሰም ለመጀመሪያ በአውሮፓ ተሰማ ማሞ »በ ላሊበላ ወንድሙን በመፍራት የፖለቲካ ሰደተኛ ኢየሩሳሌም ዝባ የመሆን »በ ካህኑ ንጉሥ ዮሐንስ የሠራዊቱን ብዛትና ኃያልነት እንዲሁም የሀብቱን ክምችት በመግለጽ ለአውሮፓ ነገሥታት ደብዳቤ ኣሰራጨ ጳጳስ እስክንድር ሣልሳዊ በካህኑ ንጉሥ ዮሐንሰ ተጻፈ ለተባለው ደብዳቤ መልስ ሲጽፉ እንደገለጹት የካህኑ ንጉሥ ዮሐንስ መልዕክተኞች በኢየሩሳሌም ጉብኝታቸው ወቅት ፊሊፕ ከተባለ ከርሳቸው ሐኪምና መልዕክተኛ ጋር መገናኘታቸውንና ለእርሱም በኢየሩሳሌም ውስጥ የመቅደስ ማሠሪያ ቦታ ይሰጣቸው ዘንድ ደብዳቤ እንዲያደርስላቸው መጠየቃቸውን በመጥቀስ የተጻፈ ነበር ካህኑ ንጉሥ ዮሐንስ የተባለው ሰው ሊሆን የሚችለው የላሊበላ ወንድም የሆነው ሐርቤ ሲሆን እርሱም በ የኢትዮጵያ ንጉሥ ነበር »በ ልዑል ላሊበላ ከኢየሩሳሌም ወደኢትዮጵያ በመመለስ ሐርቤን ከዙፋኑ ኣስወግዶ ሥልጣን ከጨበጠ በኋላ ወዲያውኑ ዕጹብ ድንቅ የሆኑትን የአብያተ ክርስቲያናት ሥራ በሮሐ ከተማ ጀመረ የሮሐ ከተማ ስምም ለክብሩ ሲባል ተለውጦ ላሊበላ ተባለ »በ ኢየሩሳሌም በሱልጣን ሳላዲን በሚመራው የሙሰሊም ኃይሎች ሥር እንደወደቀችና የመስቀል ጦረኞቹም ተባረው ሲወጡ የኢትዮጵያ ማህበረሰብ ኣባላት ከቅድስቲቱ ከተማ ተሰደው በቆጵሮስ ደሴት ውስጥጊዜያዊ ጥገኝነት አገኙ ከኢየሩሳሌም ውድቀት በኋላ ከቴምፕሳሮቹ መካከል ጥቂቶቹ ወደዚህች ደሴት በመሸሽና መሬት በመግዛት ጠቅሳይ ሠፈራቸውን ለተወሰነ ጊዜ በዚያው አድርገዋል »በ ንቱሥ ላሊበላ ወደኢየሩሳሌም መልዕክተኞችን በመላክ ሱልጣን ሳላዲንን በማግባባት ኢትዮጵያውያን ወደዚህች ከተማ እንዲመለሱ ለማድረግ ከመቻሉም በላይ ከዚያ በፊት አግኝተውት የማያውቁትን ልዩ እንክብካቤና ጠቀሜታ ከሙስሊሙ ሱልጣን እንዲያገኙ አድርጓል ሐርቤ በ ጳጳሱን ጠይቆ ማግኘት ያልቻለውን አገኘ ማለት ነው በ እና በ መካከል ዎልፍራም ፓርዚቫልን መድረስ ጀመረ ይህም ሥራ ከፈረንሳዩ ባለቅኔ የትሮይሱ ክሬቴን የቀጠለ ሲሆን ጽዋ የተባለውንም ድንጋይ በማለት በርካታ ነጥቦችን ከኢትዮጵያ ታሪኮች ያካተተበትና በተለይ የካህኑ ንጉሥ ዮሐንስ እና የቴምፕላሮችን ሰም የጠቀሰበት ወቅት ነበር ዕን ቬጌአአከአከከስስ ን ንዎሥ ብሠፍ በክ በብ ዎልፍራም ድርሰቱን በጀመረበት ጊዜ ነበር በሻርትር ካቴድራል የሰሜናዊው መግቢያ በር ግንባታ የተጀመረው ይህም ማለት ኢትዮጵያዊቱ ንግሥተ ሳባየመልከ ጺዴቅ ጽዋ እና የቃል ኪዳኑ ታቦት ሐውልቶች የተቀረጹበት ወቅት ነበር የጐቲክ ሥነሕንፃ ቅዱስ ጽዋው ቴምፕላሮችና አውሮፓዊ ያልሆነ ኃያል ክርስቲያን ንጉሥ ካህኑ ንጉስ ዮሐንሰነ የኛው መቶ ክፍለ ዘመን ውጤቶች ነበሩ ፓርዚቫል ከመዳፉና የሻርትር ካቴድራል ሰሜናዊ ምግቢያ ከመገንባቱ ጥቂት ቀደም ብሎ የወደፊቱ የኢትዮጵያ ክርስቲያን ንጉሥ ላሊበላ ከ ዓመታት ስደት በኋላ በትረ ሥልጣኑን ለመጨበጥ ወደአገሩ የተመለሰው በዚሁ በኛው መቶ ክፍለ ዘመን ነበር ከዚሀ ሁሉ የተገነዘብኩት እነዚህ እጅግ የተወሳሰቡ ነዝር ግን በአንድ የጋራ ነጥብ ላይ የተዛመዱ ነገሮች ሆን ተብሎ እንዳይታወቁ መደረጉን ነው ቴምፕላሮች የቃል ኪዳኑን ታቦት ለማግኘት መጀመሪያ ወደ ኢየሩሳሌም በኋላ ወደ ኢትዮጵያ ትኩረት ማድረጋቸው ከተረጋገጠ ከዚህ በፊት ያገኘኋቸውን የተያያዙ ድርጊቶች ውጤትና ምክንያት ምስጢር ለማወቅ ቅሰችል ይሆናል ለጊዜውም ቢሆን ግን የተረዳሁት ኢየሩሳሌምን በተመለክተ የሚቻለኝን ያህል መጓዜን ሲሆን ያልተፈታው እንቆቅልሽ በኢትዮጵያ በኩል ያለው ነባበር ቴምፕላሮቹ የቃል ኪዳኑን ታቦት ፍለጋ ። እያልኩ ሳለሁ ፓርዚቫል በተሰኘው ጽሑፍ ውስጥ ላሊበሳ ከቴፕምላሮች ጋር ስለመዶለቱ ማረጋገጫ ሊሆኑ የሚችሉ ኣንቀጸችን አገኘሁ ወደአፍሪካ መዝለቅ ላሊበላ ንጉሥ ሐርቤን ከዙፋኑ ካስወገደው ከጥቂት ዓመታት በኋላ የተጻፈው ፓርዚቫል ቴምፕላሮችን በተለያዩ ቦፖዎች በቀጥታ በስማቸው ጠቅሷቸዋል የቅዱስ ጽዋው ማህበር ድርጅት አባላት በማለት » ዎልፍራም በተደጋጋሚ ያሰፈረውና ትኩረቴን የሳበው የነዚህ ቴምፕላሮች አልፎ አልፎ ለልዩ ምሥጢራዊ ተልዕኮ በድብቅ ወደባሕር ማዶ አገሮች መጓዛቸው ሲሆን ይህንንም የሚያደርጉት የፖለቲካ ሥልጣን ለመጨበጥ መሆኑን ለምሣሌ እንደሚከተለው ገልቋል በቅዱስ ጽዋው ላይ ጽሑፍ ታየ ጽሐፉም ማንም ቴምፕላር መብታቸውን ሊያረጋግጥላቸውና ሊያጉጐናጽፋቸው በእግዚአብሔር ለሚላክባቸው ለሩቅ ሕዝቦች ስሙንና የዘር ግንዱን አይግለጥ የዚህ ዓይነት ጥያቄ ለአርሱ ከቀረበ እነዚያ ሰዎች እርሱን እዚያ እንዲኖር አያደርጉትም ነዢ ግን መብታቸውን ለማስከበር ከመርዳት ወደኋላ አይበል ወይም በተመሳሳይ አንድ አገር ዐ«ሪዋን አጥታ ሕዝቦቿም ጥአግዚአብሔርን ርዳታ በመለመን ከቅዱሱ ጽዋው ማኀበር አዲስ መሪ በጠየቁ ጊዜ ጸሎታቸው ይፈጸምላቸዋል እግዚአብሔርም በምሥጢር እነዚህን መልዕክተኞች ይልካል ከላይ የተገለፁት አባባሎች ሁሉ ጠቃሚ ቢሆኑም በይበልጥ ትኩረቴን የሳበው ግን ከአንድ ገጽ በኋላ የተጻፈውና የቅዱስ ጽዋው ማህበር አባል የሆነ ሰው የተናገረው ቃል ነበር ይኸውም ሮሐን አልፎ ወደአፍሪካ መዝለቅ የሚለው ነው ፓርዚቫልን ያጠኑ ምሁራን ሮሐ የተባለው ቃል የሚያመለክተው በሳናጉ ስቲሪያ ውሰጥ የምትገኘውን ሮሂትስቨርበርግ የምትባለውን ቦታ ነው ይላሉ ይህ አባባል ግን ከአፍሪካ ጋር ያልተገናዘበ በመሆኑ ትርጉም የለሽ ሆኖ አግኝቼዋለሁ በዎልፍራም ጽሑፍ ላይ የሚመራመሩ የጀርመንና የእንግሊዝ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን ግን ሮሐ የተባለው ስም በመሐል ኢትዮጵያ ደጋማው ክፍል የሚገኘው የጥንታዊ ከተማ ስም መሆኑንና ከተማውም በኋላ ከኢየሩሳሌም በ ተመልሶ በድል አድራጊነት ዘውድ በጫነው በንጉሥ ላሊበላ ሰም መጠራቱን የሚያውቁ ኣይመሰለኝም እንዲያውቁም አይጠበቅባቸውም ከዚህም በተጨማሪ እነዚሁ የጀርመን የሥነ ጽሑፍ ሰዎች ይህ ንጉሥ በኢየሩሳሌም ለ ዓመታት በስደት መቆየቱንና ከቲምፕላሮች ጋር ግንኙነት እንደነበረውም አእያውቁም ቴምፕላሮቹም የጠፋውን የቃል ኪዳን ታቦት ፈልጉ የማግኘት ልዩ ተልፅኮ እንደነበራቸውም ፈጽሞ የተገነዘቡ አይመስለኝም ለኔ ዋነኛው ጥያቄ ግን ላሊበላ ወደኢትዮጵያ ሲመለስ በቴምፕላር ሠራዊት ድጋፍ ንጉሥ ሐርቤን ከዙፋኑ አስወግዶ ይሆን።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact